ለክረምት ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ (Updated)

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ለ2010ዓ.ም የትምህርት ዘመን በክረምት የትምህርት መርሐግብር በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ የተለያዩ የስልጠና ዘርፎች አመልካቾችን ተቀብሎ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የመማር ፍላጐት ያላችሁና የትምህርት ሚኒስቴርን የከፍተኛ ት/ት መግቢያ መስፈርት ማሟላት የምትችሉ አመልካቾች ከግንቦት 14/2010ዓ.ም እስከ ሰኔ 15/2010 ዓ.ም ድረስ በጂማ ዩኒቨርሲቲ ስልጠናዎቹ በሚሰጡባቸው ኮሌጆች በሚገኙ የኮሌጅ ሬጅስትራር ቢሮዎች በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ያስታውቃል፡፡
ስልጠናው የሚሰጥባቸው የትምህርት መስኮች
በግብርና እና እንስሳት ሕክምና ኮሌጅ
በመጀመሪያ ድግሪ
  • BSc. in Rural Development and Agricultural Extension (RDAE) 
  • BSc. in Agricultural Economics
  • BSc. in Agribusiness and Value chain Management (ABVM)
በሁለተኛ ድግሪ
  • MSc in Animal Production
  • MSc in Animal Breeding & Genetics
  • MSc in Animal Nutrition
  • MSc in Natural Resource Management (Specialization in Watershed Management and  Specialization in Forest and Nature management)
  • MSc in Horticulture
  • MSc in Soil Science
  • MSc in Agronomy
  • MSc in Plant Pathology
  • MSc in Plant Breeding
  • MSc in Plant Biotechnology 
  • MSc in Agricultural Entomology
  • MSc in Plant Protection
  • MSc in Rural Development and Agricultural extension (Specialization in Agricultural Communication and Innovation and Specialization in Rural Development)
  • MSc in Veterinary Epidemiology 
  • MSc in Veterinary Public health 
  • MSc in Veterinary Microbiology 

በጅማ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት

በመጀመሪያ ድግሪ

  • BSc. in Computer Science 
  • BSc. in Information Technology 

በሁለተኛ ድግሪ

  • Msc. in Information Technology 
በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ 
በመጀመሪያ ድግሪ
  • BA in Economics
በሁለተኛ ድግሪ
  • MA in Project Management and Finance 
  • MBA in Business Administration (MBA)
  • MSc in Development Economics 
  • MSc in Economics (Economic Policy Analysis)
በሶሻል ሳይንስና  ሒውማኒቲስ ኮሌጅ
በመጀመሪያ ድግሪ
  • BA in Afan Oromo & Literature
  • BA in English Languages Literature
  • BA in Ethiopian Languages Literature (Amharic)
  • BA in Geography & Environmental studies 
  • BA in History & Heritage Management 
  • BA in Media Studies
  • BA in Music 
  • BA in Oromo Folklore & Literature
  • BA in Social Anthropology
  • BA in Social Work 
  • BA in Sociology 
በሁለተኛ ድግሪ
  • MA in Afan Oromo Language & Literature (Teaching)
  • MA in Amharic Language & Literature (Teaching)
  • MA in Applied Linguistics and Development Communications
  • MA in Applied Linguistics in Ethiopian Languages & Cultural Studies
  • MA in Broadcast Journalism
  • MA in Development Anthropology and Indigenous Knowledge 
  • MA in Ethiopian Literature & Folklore 
  • MA in History 
  • MA in Intercultural Communications and Public Diplomacy
  • MA in Land Resource Analysis & Management
  • MA in Literature
  • MA in Oromo Folklore & Cultural Studies
  • MA in Print and Online Journalism
  • MA in Public Relations and Corporate Communications 
  • MA in Social Anthropology
  • MA in Socio-cultural Linguistics
  • MA in Sociology & Family studies
  • MA in Sociology (Specialization in Social policy)
  • MA in Social Work
  • MA in Teaching English as Foreign Language (TEFL)
  • MA in Urban and Regional Development Planning
  • MSc in Geographic Information System and Remote Sensing (GIS)
በትምህርትና ስነ-ባሕሪ  ኮሌጅ
በመጀመሪያ ድግሪ
  • BA in Educational Planning and Management
  • BA in Psychology
  • BA in Special Needs Education 
በሁለተኛ ድግሪ
  • MA in Educational Psychology
  • MA in Counseling Psychology
  • MA in Curriculum Instruction
  • MA in Developmental Psychology
  • MA in Educational Leadership
በተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ 
በመጀመሪያ ድግሪ
  • BSc in Biology
  • BSc in Chemistry
  • BSc in Information Sciences
  • BSc in Mathematics
  • BSc in Physics
  • BSc in Sport Sciences
በሁለተኛ ድግሪ
  • MSc in Applied Microbiology
  • MSc in Ecology & Systematic Zoology
  • MSc in Botanical Sciences
  • MSc in Analytical Chemistry
  • MSc in Organic Chemistry
  • MSc in Inorganic Chemistry
  • MSc in Physical Chemistry
  • MSc in Astrophysics 
  • MSc in Condensed Matters Physics
  • MSc in Nuclear physics 
  • MSc in Quantum Optics and Information Physics
  • MSc. In Mathematics (Differential Equation)
  • MSc. In Mathematics (Numerical Analysis)
  • MSc. In Mathematics (Functional Analysis)
  • MSc in Electronics & Digital Resource Management
  • MSc in Information & Knowledge Management
  • MSc in Biostatistics
  • MSc in Sport Management
  • MSc in Football Coaching
  • MSc in Athletics Coaching
በሕግና አስተዳደር ኮሌጅ 
በመጀመሪያ ድግሪ
  • BA in Civics & Ethics
በሁለተኛ ድግሪ
  • LLM in Commercial and Investment Law
  • LLM in Human Rights and Criminal Law 
  • MA in Civics & Ethics 
በሕብረተሰብ ጤና ፋኩልቲ 
በሁለተኛ ድግሪ
  • MPH in Epidemiology
  • MPH in General Public Health
  • MPH in Health Promotion and Behaviors
  • MPH in Health service Management
  • MPH in Reproductive Health
  • MSc in Environmental health Science
  • MSc in Environmental Science& Technology
  • MSc in Health Monitoring & Evaluation
የማመልከቻ ጊዜ፤  ከግንቦት 14 – ሰኔ 15/2010ዓ.ም ድረስ
የማመልከቻ መስፈርቶች፤
ለማመልከት የሚመጡ አመልካቾች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች  ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፤
ሀ/ለመጀመሪያ ድግሪ ፕሮግራም አመልካቾች
  1. 12ኛ ክፍል ያጠናቀቁ እና ት/ት ሚኒስቴር ለከፍተኛ ት/ት ተቋም መግቢያ በየዓመቱ የሚያወጣውን ዝቅተኛ የመቁረጫ ነጥብ ማሟላት የሚችሉ፤
  2. ህጋዊ እውቅና ካለው የት/ት ተቋም በ12+2 ተመርቀው ዲፕሎማ ያላቸው፤
  3. ለቴክኒክ እና ሙያ ተቋማት ሰልጣኞች በሰለጠኑበት የሙያ መስክ የደረጃ 4 ሰርቲፊኬት (CoC)ያላቸው እና በሰለጠኑበት የሙያ መስክም ቢያንስ ለሁለት ዓመታት በሥራ ላይ ስለመቆየታቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤
ለ/ለሁለተኛ ድግሪ ፕሮግራም አመልካቾች
  1. በትምህርት መስኩ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት
  2. ሁሉም አመልካቾች ከዋናው የት/ት ምዝገባ በፊት ከተመረቁበት ተቋም ኦፊሽያል ትራንስክሪኘት ወደ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር እንዲላክላቸው ማድረግ አለባቸው ፡፡
ማሳሰቢያ ፡- ለሁሉም የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ከሰኔ 25-27/2010ዓ.ም ሲሆን ውጤት የሚገለጸውም ከሐምሌ 02-04/2010ዓ.ም ይሆናል፡፡
  • በምዝገባ ወቅት ሁሉም አመልካቾች ዋናውን የትምህርት ማስረጃ ከማይመለስ ሁለት ኮፒና ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ ጋር ይዘው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል ፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ  የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ www.Ju.edu.et መመልከት ይቻላል ፡፡
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት